በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትብብር ጉባዔ በሴአትል


የትብብር ጉባዔ
የትብብር ጉባዔ

የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ መታወጁ “መልካም ሃሣብ አይደለም” ሲሉ “የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር” የሚባል ጥምረት ዋና ፀሐፊ ዶ/ር እርቁ ይመር ማምሻውን ለአሜሪካ ድምፅ ተቃውሟቸውን ገለፁ።

የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ መታወጁ “መልካም ሃሣብ አይደለም” ሲሉ “የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ትብብር” የሚባል ጥምረት ዋና ፀሐፊ ዶ/ር እርቁ ይመር ማምሻውን ለአሜሪካ ድምፅ ተቃውሟቸውን ገለፁ።

የትብብር ጉባዔ
የትብብር ጉባዔ

ትብብር ዛሬ ሲአትል - ዋሺንግተን ላይ በጀመረው ለሦስት ቀናት የሚቆይ የሲቪክ ማኅበራትና የፖለቲካ ድርጅቶች ጉባዔ ላይ ኢትዮጵያ እንደ ሃገር፣ ሕዝቧም ኢትዮጵያዊ አንድነቱንና ብሔራዊ ስሜቱን እንደያዘ እንዲቀጥል ማድረግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ እንደሚመክሩ ዋና ፀሐፊው አመልክተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የትብብር ጉባዔ በሴአትል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG