በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥሪ ቀረበ


ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥሪ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:50 0:00

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከዛሬ ጀምሮ አንድ ሳምንት ባልበለጠ ግዜ ውስጥ ለመጨረሻ ዓመት ተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ እንዲያቀርቡ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚኒስቴር ገለፀ። በትግራይ ክልል የሚገኙ ጉዳት የደረሰባቸው ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተባለው ግዜ ተማሪዎችን ለመጥራት ሊቸገር እንደሚችልም ተጠቁሟል።

XS
SM
MD
LG