በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመድ በየመን ሁቲ አማጽያን ላይ የደረሰው የአየር ጥቃት ምርመራ እንዲከፈት ጠየቀ


Children's backpacks lie at the site a day after an airstrike in Saada, Yemen on Aug. 10, 2018.
Children's backpacks lie at the site a day after an airstrike in Saada, Yemen on Aug. 10, 2018.

በሳውዲ አረብያ የሚመራው ኅብረት በየመን ሁቲ አማጽያን ላይ ያደረሱትን የአየር ጥቃት ነፃ ምርመራ እንዲከፈትበት ተመድ ጠየቀ።

በሳውዲ አረብያ የሚመራው ኅብረት በየመን ሁቲ አማጽያን ላይ ያደረሱትን የአየር ጥቃት ነፃ ምርመራ እንዲከፈትበት ተመድ ጠየቀ።

ሁቲ አማጽያኑ በአየር ጥቃቱ ቢያንስ ሃምሳ ሰዎች ተገድለዋል። ሰባ ሰባት ሰዎች ቆስለዋል የሚበዙት ህፃናት ናቸው ብለዋል።

አማጽያኑ እንዳሉት ከተተኮሱት ሚሳይሎች አንደኛው ልጆችን ከበጋ ወራት የሽርሽር ዝግጅት ወደቤት የሚመልስ አውቶብስ መቷል።

የተባበሩት መንግኅሥታት ድርጅት ዋና ጸኃፊ አንቶንዮ ጉቴሬዥ ስለተካሄደው የአየር ጥቃት ነፃና ፈጣን ምርመራ እንዲከፈት ጠይቀዋል።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG