በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በሩሲያ የተሰራጨ የሐሰት መረጃ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሳህል እንዲወጡ ምክንያት ሆኗል’ - ተንታኞች


“በሩሲያ የተሰራጨ የሐሰት መረጃ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሳህል እንዲወጡ ምክንያት ሆኗል’ - ተንታኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

“በሩሲያ የተሰራጨ የሐሰት መረጃ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሳህል እንዲወጡ ምክንያት ሆኗል’ - ተንታኞች

ተንታኞች እንደሚሉት የፈረንሳይ ወታደሮች ከቻድ እና ከሌሎች የሳህል ክልል ሀገራት ለቀው እንዲወጡ የሩሲያ ፕሮፓጋንዳ እና የሃሰት መረጃ ዘመቻዎች ቁልፍ ሚና ተጫውቷል።

ሄንሪ ዊልከንስ ከቻድ - ንጃሜና ባደረሰን ዘገባው፤ የፈረንሳይ ወታደሮች ከሳሕል አካባቢዎች ሲወጡ የነበረውን የሩሲያን የፕሮፖጋንዳ ስልቶች በጥልቀት ቃኝቷል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG