ናይሮቢ —
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ መስፋፋት ከጀመረ አንስቶ እስካሁን ባለው ጊዜ እዚያ በስደተኛነት ይኖሩ የነበሩ ከአሥር በላይ ኢትዮጵያዊያን በበሽታው ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል። ከማኅበረሰቡ መሪዎች አንዱን አነጋግረናል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ መስፋፋት ከጀመረ አንስቶ እስካሁን ባለው ጊዜ እዚያ በስደተኛነት ይኖሩ የነበሩ ከአሥር በላይ ኢትዮጵያዊያን በበሽታው ምክንያት መሞታቸው ተነግሯል። ከማኅበረሰቡ መሪዎች አንዱን አነጋግረናል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።