በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ አፍሪካው ምርጫ ሕዝበኛ ፓርቲዎች “ሳይቀናቸው አይቀርም” ተባለ


በደቡብ አፍሪካው ምርጫ ሕዝበኛ ፓርቲዎች “ሳይቀናቸው አይቀርም” ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

በደቡብ አፍሪካው ምርጫ ሕዝበኛ ፓርቲዎች “ሳይቀናቸው አይቀርም” ተባለ

በዓለም ዙሪያ ሕዝበኝነት እየተስፋፋ ነው፡፡ ደቡብ አፍሪካም ከዚህ የተለየች አይደለችም፡፡

ደቡብ አፍሪካ፣ ባለፉት ሠላሳ ዓመታት ከተደረጉት ኹሉ ወሳኝ የኾነውን ምርጫ፣ ከነገ በስቲያ ረቡዕ ታካሒዳለች። ከጆሐንስበርግ ኬት ባርትሌት ባጠናቀረችው ዘገባ፣ ምን ያህሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች፥ የዜጎችን ብሶቶች አንግበው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ታስቃኘናለች፡፡

ቆንጅት ታየ፣ ለቀጣዩ ሳምንታዊ “የአፍሪካ ነክ ርእሶች” ፕሮግራም አሰናድታዋለች፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG