በደቡብ ሱዳን ምስራቃዊ ጆንግሌ ክፍለ ሀገር በሁለት ጎሳዎች መካከል ለበርካታ ቀናት በተካሄደ ግጭት የተነሳ ቁጥራቸው ወደ 300 ሺህ የሚደርስ ነዋሪዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለሥልጣናት ተናገሩ፡፡
ሺላ ፖኒ ከደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ከጁባ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡
በደቡብ ሱዳን ምስራቃዊ ጆንግሌ ክፍለ ሀገር በሁለት ጎሳዎች መካከል ለበርካታ ቀናት በተካሄደ ግጭት የተነሳ ቁጥራቸው ወደ 300 ሺህ የሚደርስ ነዋሪዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለሥልጣናት ተናገሩ፡፡
ሺላ ፖኒ ከደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ከጁባ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡