በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን የእርስ በእርስ ብጥብጥ በሺሆች መፈናቀላቸውን ተመድ አስታወቀ


በደቡብ ሱዳን የእርስ በእርስ ብጥብጥ በሺሆች መፈናቀላቸውን ተመድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:10 0:00

በደቡብ ሱዳን ምስራቃዊ ጆንግሌ ክፍለ ሀገር በሁለት ጎሳዎች መካከል ለበርካታ ቀናት በተካሄደ ግጭት የተነሳ ቁጥራቸው ወደ 300 ሺህ የሚደርስ ነዋሪዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለሥልጣናት ተናገሩ፡፡

ሺላ ፖኒ ከደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ከጁባ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG