በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአይሲሲ አባሏ ደቡብ አፍሪካ በፑቲን ላይ የወጣውን የእስር ማዘዣ አንድምታ መመዘን ይዛለች


የአይሲሲ አባሏ ደቡብ አፍሪካ በፑቲን ላይ የወጣውን የእስር ማዘዣ አንድምታ መመዘን ይዛለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

የአይሲሲ አባሏ ደቡብ አፍሪካ በፑቲን ላይ የወጣውን የእስር ማዘዣ አንድምታ መመዘን ይዛለች

የሄጉ ዓለም አቀፍ የወንጀል ችሎት፣ በፕሬዝዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ላይ የእስር ማዘዣ ማውጣቱን ተከትሎ ደቡብ አፍሪካ፣ ከችሎቱ ጋራ የምትተባበርበትን አማራጭ ማጤን ይዛለች፡፡

የፊታችን ነሐሴ ወር በደቡብ አፍሪካ ሊካሔድ በታቀደው ስብሰባ ላይ እንዲገኙ ቀደም ሲል ለፕሬዝዳንት ፑቲን ግብዣ ቀርቦላቸዋል፡፡ ፑቲን የተሳትፎ ጥሪውን የሚቀበሉ ከኾነ፣ የእስር ማዘዣውን የማስፈጸም የአባልነት ግዴታ ያለባት ደቡብ አፍሪካ፣ ምን ማድረግ እንዳለባት ማውጣት ማውረድ ይዛለች።

/ዘገባውን ኬት ባርትሌት ከጆሃንስበርግ ያጠናቀረችውን ነው። አሉላ ከበደ ወደ አማርኛ መልሶታል/

XS
SM
MD
LG