በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሩዋንዳው የዘር ፍጅት ሲጠና


የሩዋንዳው የዘር ፍጅት ሲጠና
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

በየዓመቱ በሚያዝያ ወር ሁለት በዓለማችን የተፈፀሙ ሁለት ዋና ዋና የዘር ፍጅቶች ይዘከራሉ። አንደኛው እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1994 የተፈፀመው የሩዋንዳው የዘር ማፅዳት ዘመቻ ሲሆን ሌላኛው ከአንድ ምዕተ ዓመት በፊት በአርሜኒያ የተፈፀመው ነው። የሩዋንዳውን ዕልቂት አስመልክቶ የተነገሩ የምስክርነት ቃሎች ያጠኑ ሁለት ባልና ሚስት የታሪክ አጥኚዎች የጻፉትን መፅሃፍ ለንባብ አብቅተዋል።

XS
SM
MD
LG