ልዩ ኀይሉ “የመንግሥታትን ህልውና የመጠበቅ ድጋፍ እንሰጣለን፤” በማለት ራሱን በአፍሪካ አህጉር ላሉ ዓምባገነን መንግሥታት እያስተዋወቀ እንደሚገኝ፣ “ሮያል ዩናይትድ ሰርቪስስ” የተሰኘው የብሪታኒያ ተቋም ያወጣው ሪፖርት አመልክቷል። ከለንደን የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄንሪ ሪጅዌል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች