ልዩ ኀይሉ “የመንግሥታትን ህልውና የመጠበቅ ድጋፍ እንሰጣለን፤” በማለት ራሱን በአፍሪካ አህጉር ላሉ ዓምባገነን መንግሥታት እያስተዋወቀ እንደሚገኝ፣ “ሮያል ዩናይትድ ሰርቪስስ” የተሰኘው የብሪታኒያ ተቋም ያወጣው ሪፖርት አመልክቷል። ከለንደን የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄንሪ ሪጅዌል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
በትራምፕ የስደተኞች ፕሬዝዳንታዊ የሥራ ማስፈጸሚያ ትእዛዝ ሊታወቁ የሚገባቸው ጉዳዮች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
የዩክሬን ሴቶች በዘመቱ ወንዶች የተጓደሉትን የከሰል ማዕድን ማውጫዎች ተክተዋል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ ከዮርዳኖስ ንጉሥ ጋር ባደረጉት ውይይት ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን ገፍተውበታል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
“ግጭቶች በአፍሪካ ትልቅ ተግዳሮት ሆነው ቀጥለዋል” ሙሳ ፋኪ ማሃማት
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ከ62 ዓመታት በፊት በአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራች መሪዎች የተተከሉ ዛፎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም