ልዩ ኀይሉ “የመንግሥታትን ህልውና የመጠበቅ ድጋፍ እንሰጣለን፤” በማለት ራሱን በአፍሪካ አህጉር ላሉ ዓምባገነን መንግሥታት እያስተዋወቀ እንደሚገኝ፣ “ሮያል ዩናይትድ ሰርቪስስ” የተሰኘው የብሪታኒያ ተቋም ያወጣው ሪፖርት አመልክቷል። ከለንደን የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄንሪ ሪጅዌል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 07, 2025
የክዋኔ ጥበብ እና የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎ
-
ማርች 07, 2025
ጥንቃቄ የሚሻው የወጣቶች የማኅበራዊ ሚድያ አጠቃቀም
-
ማርች 06, 2025
ታሪፍ በአነስተኛ አምራቾች ላይ ያደረሰው ጉዳት
-
ማርች 06, 2025
በሸገር ከተማ አስተዳደር በርካታ መምህራን የሥራ ማቆም አድማ ላይ ናቸው