ልዩ ኀይሉ “የመንግሥታትን ህልውና የመጠበቅ ድጋፍ እንሰጣለን፤” በማለት ራሱን በአፍሪካ አህጉር ላሉ ዓምባገነን መንግሥታት እያስተዋወቀ እንደሚገኝ፣ “ሮያል ዩናይትድ ሰርቪስስ” የተሰኘው የብሪታኒያ ተቋም ያወጣው ሪፖርት አመልክቷል። ከለንደን የአሜሪካ ድምፁ ዘጋቢ ሄንሪ ሪጅዌል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት