በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ

በኢትዮጵያ እና በሩስያ መካከል ሥላለው የንግድ ግንኙነት፣ በሀጋራቱ የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ማድረጋቸው ተጠቁሟል፡፡ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ከ35 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በሚሳተፉበት የኢኮኖሚ ፎረም ላይ ለመሳተፉ ነው ወደ ሩሲያ ያቀኑት፡፡

ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG