በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊው ወጣት ሮቦት ፈጣሪ!


ኢትዮጵያዊው ወጣት ሮቦት ፈጣሪ!
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሳሙአል መርጋ ይባላል። እድሜው 17 ሲሆን የ12ኛ ክፍል ተማሪ ነው። ነዋሪነቱ በአዲስ አበባ ቦሌ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። በመደበኛ ትምህርቱ የከፍተኛ ውጤት ተሸላሚ ነው።የተለያዩ ቅርፅ ያላቸው ትንንሽ ተንቀሳቃሽ ሮቦቶችን ሰርቷል በመስራትም ላይ ይገኛል።

XS
SM
MD
LG