ሀዋሳ —
የህግ የበላይነት ለማስከበሩ እየተደረገ ባለው ጥረት ወደ ቄያቸው የሚመለሱ ዜጎች ቁጥር ጨምሯል ብለዋል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከጌዴዖ ዞን አስተዳደር ጋር በመሆን 15 የዓለምቀፍ ተቋማትና ረጅ ድርጅቶች ተወካዮች በተገኙበት ዜጎችን ወደ ቄያቸው የመመለስ ሂደት ያለበትን ደረጃ ለዓለምቀፍ ማኅበረሰብ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።