በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የውጭ ጋዜጠኞች የኅዳሴ ግድብ ጉብኝት - የማርታ ትውስታ


ኅዳሴ ግድብ
ኅዳሴ ግድብ

የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የውጭ መገናኛ ብዙኃን ወኪሎችን ወደ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ሥፍራ ወስዶ አስጎብኝቷል፡፡





ኅዳሴ ግድብ
ኅዳሴ ግድብ

please wait

No media source currently available

0:00 0:23:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የውጭ መገናኛ ብዙኃን ወኪሎችን ወደ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ሥፍራ ወስዶ አስጎብኝቷል፡፡

ከጋዜጠኞቹ መካከል የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዋ ማርቴ ፋን ደር ቮልፍ ተገኝታለች፡፡

ማርቴ ስለጉብኝቷ፣ ስላየችው፣ በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ ስለሚሰማውና እርሷም ስለሚሰማት ከሰሎሞን አባተ ጋር ተጨዋውታ ነበር፡፡

ሙሉውን የማርታ ትውስታ በተያያዘው የድምፅ ፋይል ውስጥ ያገኙታል፤ ያዳምጡት፡፡

የአባይ / ናይል ተፋሰስ
የአባይ / ናይል ተፋሰስ
XS
SM
MD
LG