በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ በፀረ ሽብር እያደረገች ያለው ሥራ እንዲደጎም ተጠየቀ


አንቶንዮ ጉቴሬዥ
አንቶንዮ ጉቴሬዥ

የተባበሩት የመንግሥታት የዓለም መንግሥታት አፍሪካ በፀረ ሽብር እያደረገች ያለውን ሥራ እንዲደጉም ጠየቀ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አፍሪካ በፀረ ሽብር እንቅስቃሴ እያደረገች ያለውን ጥረት እንዲደግፍ ጠየቀ።

የድርጅቱ ዋና ጸኃፊ አንቶንዮ ጉቴሬዥ ዛሬ በናይሮቢ በመካሄድ ላይ ባለዉ የአፍሪካ ቀጠና ከፍተኛ የፀረ ሽብር ስብሰባ ላይ ያደረጉትን ንግግር ተከታትለናል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አፍሪካ በፀረ ሽብር እያደረገች ያለው ሥራ እንዲደጎም ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG