በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ ወርቁ ደመና በደብረ ማርቆስ የወይህኒ ቤት ሥቃይ


በኔዜርላንድስ ዘ ጌግ ከተማ በቀድሞ የደርግ አባል መቶ አለቀ እሸቱ አለሙ ላይ የተያዘው የፍርድ ሂደት ለማን አለብኝ ባይ ጨካኞች ማስጠንቀቂያ ነው ሲሉ አንድ የዘመኑ የስቃይ ሰለባ ተናገሩ፡፡

በኔዜርላንድስ ዘ ጌግ ከተማ በቀድሞ የደርግ አባል መቶ አለቀ እሸቱ አለሙ ላይ የተያዘው የፍርድ ሂደት ለማን አለብኝ ባይ ጨካኞች ማስጠንቀቂያ ነው ሲሉ አንድ የዘመኑ የስቃይ ሰለባ ተናገሩ፡፡

የችሎት ውሎዋቸውንና በእርሳቸው እና በጓደኞቻቸው የደረሰውን ስቃይ ተርከዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአቶ ወርቁ ደመና በደብረ ማርቆስ የወይህኒ ቤት ሥቃይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:14 0:00
የአቶ ወርቁ ደመና በደብረ ማርቆስ የወይህኒ ቤት ሥቃይ - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG