No media source currently available
ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ በመጭው የኢትዮጵያ ዓመት ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምር የውኃ፣ የመስኖና የኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ስለሺ በቀለ አስታወቁ።