በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢህአዴግ "ሕጋዊና ፍትሃዊ" ያላቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ እንደሚሠራ አስታወቀ


ኢህአዴግ "ሕጋዊና ፍትሃዊ" ያላቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ እንደሚሠራ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00

በኢትዮጵያ "የምርጫ ሥርዓት ማሻሻል ብቻውን የተሻለ የፓርቲዎች ውክልና ሊያመጣ አይችልም" ሲሉ የኢትዮጵያ ፓርላማ የቀድሞ አባልና የፓን-አፍሪካ ፓርላማ የክብር ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG