No media source currently available
በኢትዮጵያ "የምርጫ ሥርዓት ማሻሻል ብቻውን የተሻለ የፓርቲዎች ውክልና ሊያመጣ አይችልም" ሲሉ የኢትዮጵያ ፓርላማ የቀድሞ አባልና የፓን-አፍሪካ ፓርላማ የክብር ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ ተናግረዋል።