በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቂሊንጦ እስረኞችን ለመጠየቅ ከአምስት ደቂቃ ያነሰ ጊዜ እንደተሰጣቸ ቤተሰቦች ገለጹ


ቂሊንጦ ማረምያ ቤት በእሳት ቃጠሎ ወቅት
ቂሊንጦ ማረምያ ቤት በእሳት ቃጠሎ ወቅት

ባለፈው ሳምንት የእሳት ቃጠሎ ተከስቶበት በነበረው ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ታሳሪዎች ከቅዳሜ ጀምሮ የሄዱ ጠያቂ ቤተሰቦች ከአምስት ደቂቃ ባነሰ ጊዜ ብቻ እንዲያዩዋቸው መደረጉን እንዲሁም አንዳንዶቹ ማነጋገር ጭምር እንደተከለከሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

የፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ተሰማ ስለጉዳዩ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በቂሊንጦ እስረኞችን ለመጠየቅ ከአምስት ደቂቃ ያነሰ ጊዜ እንደተሰጣቸ ቤተሰቦች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:32 0:00

XS
SM
MD
LG