No media source currently available
ትግራይ ክልል ውስጥ ሲካሄድ የቆየው ወታደራዊ ውጊያ መጠናቀቁንና መቆሙን የገዥው ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ዋና ኃላፊ ገልፀዋል።