በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቶ በቀለ ገርባ ጠበቆች ቅሬታቸውን ገለጹ


የአቶ በቀለ ገርባ ጠበቆች ቅሬታቸውን ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:24 0:00

በቃሊቲ እሥር ቤት የረሀብ አድማ ላይ ያሉትን የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባን ፍርድ ቤት ወደ ወሰነላቸው ሕክምና እየወሰዱ ሳሉ በፀጥታ ኃይሎች መከልከላቸውን የበጎ ፍቃደኞች የህክምና ቡድኑ ገልጿል። የፍርድ ቤት የህክምና ትዕዛዙ ለአራተኛ ጊዜ የወጣና አሁንም የተጣሰ መሆኑን የተከሳሾች ጠበቆች ገልፀዋል። በጉዳዩ ላይ የተጠየቀው የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል።

XS
SM
MD
LG