በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእሥር ያሉት የእነ ጀዋር መሐመድ የጤና ሁኔታ


በእሥር ያሉት የእነ ጀዋር መሐመድ የጤና ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

በቃሊቲ ማረሚያ ቤት 16ኛ ቀን የረሀብ አድማ ላይ የሚገኙት እነ ጀዋር መሐመድ ኩላሊትን ጨምሮ ለተለያዩ የጤና እክል እየተጋለጡ መሆናቸውን፥ ጤናቸውን መከታተል የጀመረው የበጎ ፍቃደኞች ዶክተሮች ቡድን አስታወቀ። የተለያዩ ያዋቂ ሰዎች እና የእምነት አባቶች ሀሳባቸውን ሊያስቀይሯቸው ቢሞክሩም እንዳልተሳካላቸው ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG