በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ አብይ "ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድዩንም እንገንባ" በሚል መሪ ቃል ወደ አሜሪካ ሊያቀኑ ነው


ጠ/ሚ አብይ "ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድዩንም እንገንባ" በሚል መሪ ቃል ወደ አሜሪካ ሊያቀኑ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከሦስት ሳምንታት በኋላ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉት ጎዞ ብቸኛ ዓላማ በዛ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን መነጋገር መወያየት መሆኑን በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀሰው አብይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG