No media source currently available
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከሦስት ሳምንታት በኋላ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉት ጎዞ ብቸኛ ዓላማ በዛ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን መነጋገር መወያየት መሆኑን በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀሰው አብይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡