በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ በተዋቀረው ካቢኔ ላይ የተሰጡ አስተያየቶች (ክፍል ሁለት)


አዲስ በተዋቀረው ካቢኔ ላይ የተሰጡ አስተያየቶች (ክፍል ሁለት)
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:01 0:00

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የዛሬ ዓመት አዋቅረውት የነበረውን ካቢኔ ከንድ ዓመት በኋላ አፍርሰው 21 አዳዲስ ሹመቶች የተካተቱበትና የቀድሞ ዘጠኝ ሚኒስተሮችን ባሉበት የሚያቆይ አዲስ ካቢኔ በትናንትናው ዕለት ማዋቀራቸው ይታወሳል። እኛም በትናንትናው ዕለት የተለያዩ ሰዎችን አስተያየት ጠይቀን ማስተላለፋችን ይታወሳል በዛሬው ዕለት በገባነው ቃል መሰረት ሁለትኛውን ክፍል ይዘናል።

XS
SM
MD
LG