ዋሺንግተን ዲሲ —
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል። ኢትዮጵያና ሱዳን ፖርት ሱዳንን አብረው ለማልማት እንደተስማሙ ታወቀ፣ ኢትዮጵያና ጂቡቲ በመንግሥት የንግድ ተቋማት የአክስዮን ድርሻ ለመለዋወጥ እንደተስማሙ ተገለፀ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የወታደራዊው ኃይል የማዳበርያ ኩባንያ ኩንትራት ሊሰርዝ ይችላል ተባለ የሚሉትን ርዕሶች ነው በዛሬው አፍሪካ በጋዜጦች ቅንብራችን የምንመለከተው።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ