ዋሺንግተን ዲሲ —
የዶ/ር አብይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትርነት ተቃውሞን ያቆማል የሚል ተስፋ መኖሩ ተገለፀ፣ በብሪታንያ የተዘረፉ የኢትዮጵያ ቅርሶች በብድር መልክ በሀገራቸው ሊታዩ እንደሚችሉ ተዘገበ፣ አፍሪካ ከብዙ ሚልዮን ዓመታት በኋላ እንደምትሰነጠቅ ታወቀ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
አፍሪካ በጋዜጦች ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
የዶ/ር አብይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትርነት ተቃውሞን ያቆማል የሚል ተስፋ መኖሩ ተገለፀ፣ በብሪታንያ የተዘረፉ የኢትዮጵያ ቅርሶች በብድር መልክ በሀገራቸው ሊታዩ እንደሚችሉ ተዘገበ፣ አፍሪካ ከብዙ ሚልዮን ዓመታት በኋላ እንደምትሰነጠቅ ታወቀ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ