በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ በጋዜጦች


አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።

የወይዘሮ መአዛ አሸናፊ የከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት መሆን ተሞገሰ፣ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ማክሮን በኢትዮጵያ የተደረገውን ለውጥ አደነቁ፣ አፍሪካ የመስኖ ሥራን ለማጎላበት $9 ቢልዮን ዶላር ልታገኝ እንደምትችል ተገለፀ የሚሉትን ርዕሶች ነው በዛሬው አፍሪካ በጋዜጦች ቅንብራችን የምንመለከተው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አፍሪካ በጋዜጦች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:37 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG