በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሠብ ተቋሟዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ጉባዔ

የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሠብ ተቋሟዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ በጥናትና መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴ እና መጅሊስ መካከል የነበረውን አለመግባባት ይፋታል የተባለውን ጥናት ውጤት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሠብ ተቋሟዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ በጥናትና መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴ እና መጅሊስ መካከል የነበረውን አለመግባባት ይፋታል የተባለውን ጥናት ውጤት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡

በሰነዱ ላይ ውይይት ከተደረገ በኋላ በቅርቡ የምርጫ ሂደት ዝግጅት እንደሚደረግም ኮሚቴው ገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሠብ ተቋሟዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ጉባዔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG