No media source currently available
በቅርቡ የሚያንማርን መንግሥትን ያስወገደው እና ሥልጣኑን የተቆጣጠረው ወታደራዊ ቡድን የኢንተርኔት አገልግሎት አቋርጧል። “በውጥረት እና በብጥብጥ ጊዜያት ኢንተርኔትን ማቋረጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስልት እየሆነ መጥቷል።