በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለአቡነ መርቆርዮስ ደብዳቤ ፅፈው ሠረዙት


ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ
ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ

የቪኦኤ ውይይት ከፕሬዚዳንት ግርማ ጋር





please wait

No media source currently available

0:00 0:09:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ፕሬዘዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለአቡነ መርቆርዮስ የላኩት ደብዳቤ - ገፅ 1 ፤ በጉልህ ለማየት ምሥሉን ይጫኑት፤ ይበልጥ ለማጉላት እንደገና ይጫኑት
ፕሬዘዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለአቡነ መርቆርዮስ የላኩት ደብዳቤ - ገፅ 1 ፤ በጉልህ ለማየት ምሥሉን ይጫኑት፤ ይበልጥ ለማጉላት እንደገና ይጫኑት

ፕሬዘዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለአቡነ መርቆርዮስ የላኩት ደብዳቤ - ገፅ 2 ፤ በጉልህ ለማየት ምሥሉን ይጫኑት፤ ይበልጥ ለማጉላት እንደገና ይጫኑት
ፕሬዘዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለአቡነ መርቆርዮስ የላኩት ደብዳቤ - ገፅ 2 ፤ በጉልህ ለማየት ምሥሉን ይጫኑት፤ ይበልጥ ለማጉላት እንደገና ይጫኑት

4ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ፣ “ከነ ሙሉ ክብራቸውና ማዕርጋቸው ወደ አገራቸው እንዲገቡና መንበራቸው ላይ እንዲሆኑ” የሚጋብዝ፣ ከኢትዮጵያው ፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ የተፃፈ ደብዳቤ በማግኘታችን እውነት ስለመሆኑ ወደፕሬዚደንቱ ስንደውል፣ ፕሬዚደንት ግርማ «እውነት ነው፣ እኔ ነኝ የፃፍኩት» ብለው አረጋገጡልን።
አቡነ መርቆርዮስ
አቡነ መርቆርዮስ

የስልኩ ጥሪ ብዙም ጥራት ስላልነበረው እንደገና ስንደውል ደግሞ ቀደም ሲል ደብዳቤውን የፃፉት ሰዎች አሣስተዋቸው መሆኑን ጠቁመው የሻሩት መሆናቸውን ገለፁልን፡፡

ሁለቱም ውይይት ላይ ድምፃቸው አለ፤ የአዲሱ አበበን ዘገባ ያዳምጡ።
XS
SM
MD
LG