በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በፕሬዚዳንትነት የመጀመሪያቸውን የውጭ ሀገር ጉብኝት ሊያደርጉ ነው


ፕሬዚዳንት ትራምፕ በፕሬዚዳንትነት የመጀመሪያቸውን የውጭ ሀገር ጉብኝት ሊያደርጉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፕሬዚዳንትነት የመጀመሪያቸው የሚሆነውን የውጭ ሀገር ጉብኝት ለማደረግ በዛሬው ዕለት ለመነሳት እየተዘጋጁ ነው፡፡ በፖለቲካ ትርምስ የታመሰውን የዋይት ኃውስን ቤተመንግሥት ትተው ነው የሚጓዙት፡፡

XS
SM
MD
LG