በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢንተርናሽናል ሪቫይቫል ሚኒስትሪ በምርጫ ጉዳይ


የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ

ኢንተርናሽናል ሪቫይቫል ሚኒስትሪ የተሰኘ ድርጅት በሚቀጥለው ዓመት እንደሚካሄድ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ ምርጫ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር የብሄራዊ መግባባት ፕሮጀክት ቀርፆ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ፡፡

ለዚህም በአከራካሪ ዋና ዋና ብሄራዊ ጉዳዮች ላይ የውይይት መድረኮችን እንደሚያዘጋጅ ኃላፊዎቹ ገልፀዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢንተርናሽናል ሪቫይቫል ሚኒስትሪ በምርጫ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG