በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአቶ ሙስጠፌ ሞሃመድ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ


አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ኡመር
አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ኡመር

“በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ግጭት በሁለት ክልሎች መካከል ያለ ግጭት ሳይሆን በፌደራል መንግስቱና “አሸባሪ” ባሉት ህወሓት መካከል ነው”፤ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ኡመር ተናገሩ።

አቶ ሙስጠፌ የአለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ የፌደራል መንግሥቱ የተናጥል ተኩስ አቁም ዐውጆ ህወሃት ግን ጦርነት መቀጠሉን አለማውገዙንም ተችተዋል። “ህወሓት አሁንም ፌዴሬሽኑን በማፍረስ የሌሎች የኢትዮጵያ ሕዝቦችን እጣፋንታ ለመወሰን ጥረት እያደረገ ነው” ያሉት አቶ ሙስጠፌ “ይህ ግን አይሳካም” ብለዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከአቶ ሙስጠፌ ሞሃመድ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00


XS
SM
MD
LG