No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ ማይክ ፓምፔዬ፣ በትናንትናው እለት፣ ለመጀመሪያ ጊዜ፣የአሜሪካ ድምጽ ቪኦኤን ዋና መ/ቤት ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ወቅት፣ ስለ ዩናይትድ ስቴትሱ የዜና ማሰራጫ ተቋም አስፈላጊነትና፣ አሜሪካ በዓለም ላይ ስላለት ልዩ ጸጋ ተናግረዋል፡፡