በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፖለቲካና የማኅበረሰብ መሪዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ የሰጡት አስተያየት

"ሰሞኑን በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የተፈጠሩ አድራጎቶች የብዙ ውስብስብ ችግሮች ነፀብራቅ ናቸው" ብለዋል ቪኦኤ ያነጋገራቸው አንዳንድ ዕውቅ የፖለቲካና የማኅበረሰብ መሪዎች።

"ሰሞኑን በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የተፈጠሩ አድራጎቶች የብዙ ውስብስብ ችግሮች ነፀብራቅ ናቸው" ብለዋል ቪኦኤ ያነጋገራቸው አንዳንድ ዕውቅ የፖለቲካና የማኅበረሰብ መሪዎች።

መንግሥት የዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ ይበልጥ መሥራት ያለበት ቢሆንም ሰብዓዊ መብቶችን በማክበር በኩል ብርቱ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም መክረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የፖለቲካና የማኅበረሰብ መሪዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ የሰጡት አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:02 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG