No media source currently available
በመስቀልና በእሬቻ በዓላት አከባበር ላይ የፀጥታ ችግር ለመፍጠር የተዘጋጁ አካላት መኖራቸውን የገለፁት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር የተለየ ጥበቃ እንደሚኖርና ለዚህም በቂ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል።