No media source currently available
ሰሞኑን በኦሮምያ፣ በድሬዳዋና በሀረሪ ክልሎች በደረሱ ጥቃቶች 86 ሰዎች መገደላቸውን ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ትናንት ባሰሙት ንግግር አስታውቀዋል።