በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ማዕከላዊ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል" - ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም

ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት በእሥር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱና በዓቃቢ ሕግ የተመሰረተባቸው ክስም እንደሚቋረጥ ገለፁ፡፡

ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት በእሥር ላይ የሚገኙየፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱና በዓቃቢ ሕግ የተመሰረተባቸው ክስም እንደሚቋረጥ ገለፁ፡፡

ማዕከላዊ እየተባለ የሚጠራው የማሰቃያ ምረመራ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ማዕከላዊ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል" - ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG