አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀድሞውን የአማራ ክልል ቃል አቀባይ ንጉሡ ጥላሁንን የጽ/ቤታቸው የፕሬስ ኃላፊ አድርገው ሾመዋል፡፡
አቶ ንጉሡ ለአለፉት ሁለት ወራት በዚህ ኃላፊነት ያገለገሉትን ቢል ለኔ ስዩምን ይተካሉ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀድሞውን የአማራ ክልል ቃል አቀባይ ንጉሡ ጥላሁንን የጽ/ቤታቸው የፕሬስ ኃላፊ አድርገው ሾመዋል፡፡
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀድሞውን የአማራ ክልል ቃል አቀባይ ንጉሡ ጥላሁንን የጽ/ቤታቸው የፕሬስ ኃላፊ አድርገው ሾመዋል፡፡
አቶ ንጉሡ ለአለፉት ሁለት ወራት በዚህ ኃላፊነት ያገለገሉትን ቢል ለኔ ስዩምን ይተካሉ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ