በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ በጂጂጋ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

የሶማሌ ህዝብ ክልላዊ አጀንዳዎች ወጥቶ በሀገርቀፍ ፖለቲካ ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡

ጠ/ሚኒስትሩ ይኄንን የተናገሩት ዛሬ በጂጂጋ ከተማ የኢትዮጵያ ሶማሌ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ 10ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ ተገኝተው ነው፡፡

ፓርቲው አዳዲስ ሥራ አስፈፃሚና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መርጧል፤ ስምና አርማውንም ቀይሯል፡፡

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG