በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ር ዐብይ አሕመድ የገና በዓል መልዕክት


 ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ
ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ

ኢትዮጵያዊያን ሃገራቸውን ለመለወጥ ያገኙትን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቅርበዋል።

ኢትዮጵያዊያን ሃገራቸውን ለመለወጥ ያገኙትን ዕድል እንዲጠቀሙበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቅርበዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ አየተከበረ ስላለው የገና በዓል ባስተላለፉት በፅሁፍ ባወጡት መልዕክት ስለሰላም፣ ስለመከባበር፣ ስለሥራና ብልፅግና ተናግረዋል።

በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ከመምህራን ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት “መታሠርና መገረፍ የለመድን ሰዎች ያንን ሲተው የደከምን ከመሰለን ስተናል” ብለዋል።

በአንዳንድ የኦሮምያ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎችን በተመለከተም ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የጠ/ር ዐብይ አሕመድ የገና በዓል መልዕክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG