በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ - በባህር ዳር


ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ - በባህር ዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

የኦሮምያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከስምንት ወራት በፊት ብለውታል የተባለና ሰሞኑን ይፋ የተደረገ አስተያየት “ስህተት መሆኑን” ገልፀው “ሊገመገም እንደሚገባው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መናገራቸውን ቃል አቀባያቸው አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG