በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ሽልማት ዙሪያ የተሰጡ አስተያየቶች


ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ ያሸነፉት የዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተበረከተ የአደራ ሽልማት ነው ሲል ጽህፈት ቤታቸው አስታወቀ።
ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ ያሸነፉት የዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተበረከተ የአደራ ሽልማት ነው ሲል ጽህፈት ቤታቸው አስታወቀ።

ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ ያሸነፉት የዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተበረከተ የአደራ ሽልማት ነው ሲል ጽህፈት ቤታቸው አስታወቀ።

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሐላፊ ንጉሱ ጥላሁን በሰጡት መግለጫ፤ "ሽልማቱ የሚያዘናጋ ሳይሆን ለበለጠ ሥራ የሚነሳሳ እና ኢትዮጲያውያን አንድ ከሆንን ምን ማከናወን እንደምንችል ያመላከተ ነው" ብለዋል።

የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስሜት ያጋሩ የቅርብ ሰዎችም እንደዕዳ ይቆጠራል ማለታቸውን ገልጸዋል።

የኖቤል የሰላም ሽልማቱ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ እና ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላቸውን ተሰሚነት የሚጨምር መሆኑን ደግሞ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል

(እስክንድር ፍሬው ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ሽልማት ዙሪያ የተሰጡ አስተያየቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:52 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG