በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፊሊፒንስ ማራዊ ከተማ ከ”አሸባሪዎች ነፃ” መውጣቷ ተነገረ


የፊሊፒንስ ማራዊ ከተማ ከ”አሸባሪዎች ነፃ” መውጣቷ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:05 0:00

የፊሊፒንስ መከላከያ ሚኒስትር ደለፊን ሎረንዛና ማራዊ በተባለችው ደቡባዊት ከተማ በአማፅያን ላይ ሲካሄድ የቆየው የአምስት ወራት ውጊያ አብቅቷል ሲሉ ዛሬ ተናግረዋል። “አሁን ማራዊ ውስጥ የቀሩ አማፅያን የሉም” ሲሉ ለጋዜጠኞች ገልጸዋል። የሀገሪቱ ወታደራዊ ሀይል ሁለት የአማጽያን መሪዎችን ከገደለ ወደ አንድ ሳምንት የሚጠጋ ጊዜ ካለፈ በኋላ ነው መከላከያው ሚኒስትር ይህን ያሉት።

XS
SM
MD
LG