በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እምቦጭ አረምን ከጣና ላይ የማስወገድ ዘመቻ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በጣና ሀይቅ ላይ የተከተውን የእምቦጭ አረም ለማስወገድ ለአንድ ወር በተደረገው ዘመቻ 80 በመቶ የሚሆነውን አርም መንቀል መቻሉን ለዚሁ ዓላማ ተብሎ የተቋቋመው መስሪያ ቤት ገለፀ።

የጣና ሀይቅና የውሃ ውስጥ አካላት ልማትና ጥበቃ ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር አያሌው ወንዴ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለፀት አረሙ በ28 ቀበሌዎች ተስፋፍቶ ነበር፤ አሁን በተደረገው ዘመቻ ግን ከ23 ቀበሌዎች ላይ ተነቅሏል ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

እምቦጭ አረምን ከጣና ላይ የማስወገድ ዘመቻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00


XS
SM
MD
LG