በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚሩ ምልሶች ለፓርላማው


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ኢትዮጵያ የኮቪድ-19ን ወረርሽኝ መዛመት ለመመከት የዘረጋችው ስልት አደጋውን በመቀነስ የወረርሽኙን ጊዜ በማሳጠርና የምጣኔ ኃብት እድገቱን ማስቀጠል ላይ ያተኮረ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ተናገሩ። ከታላቁ ኅዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ የምታገኘውን ተፈጥሯዊ እና ሕጋዊ ጥቅም ሊፃረሩ የሚችሉ ኃይሎችንም አስጠንቅቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠ/ሚሩ ምልሶች ለፓርላማው
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:28 0:00


XS
SM
MD
LG