No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ እየሩሳሌምን በእስራኤል ዋና ከተማነት ዕውቅና መስጠታቸውን ተከትሎ ፍልስጤማውያን “የቁጣ ቀን” ብለው በጠሩት ዓመፁ ጋዛ ላይ የእስራኤል ወታደሮች አንድ ፍልስጥጤማዊ ገድለዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ